አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል አራት ከተሞች ተጥሎ የቆየው የእንቅስቃሴ እገዳ ማሻሻያ እንደተደረገበት የክልሉ ኮሮና ቫይረስ ስርጭት መከላከል ኮማንድ ፖስት አስታወቀ።
በባህር ዳር፣ እንጂባራ፣ ቲሊሊና አዲስ ቅዳም ከተሞች ከመጋቢት 23 2012 ዓ.ም ጀምሮ ተጥሎ የቆየው የተሽከርካሪም ሆነ የሰዎች እንቅስቃሴ ገደብ ከዛሬ ጀምሮ ተነስቷል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል አራት ከተሞች ተጥሎ የቆየው የእንቅስቃሴ እገዳ ማሻሻያ እንደተደረገበት የክልሉ ኮሮና ቫይረስ ስርጭት መከላከል ኮማንድ ፖስት አስታወቀ።
በባህር ዳር፣ እንጂባራ፣ ቲሊሊና አዲስ ቅዳም ከተሞች ከመጋቢት 23 2012 ዓ.ም ጀምሮ ተጥሎ የቆየው የተሽከርካሪም ሆነ የሰዎች እንቅስቃሴ ገደብ ከዛሬ ጀምሮ ተነስቷል።