አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ ኢንዲስትሪዎች ወቅታዊውን ሁኔታ ከግሞት አስገብተው የሰራተኞቻቸውን ድህንነት በጠበቀ መልኩ በመስራት ላይ ይገኛሉ።
ከእነዚህ ውስጥ አንዱ የሆነው የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ስራ አስኪያጅ አቶ ፍጹም ከተማ እንዳሉት፥ በፓርኩ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በርካታ ተግባራት እየተከናወነ ይገኛል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ ኢንዲስትሪዎች ወቅታዊውን ሁኔታ ከግሞት አስገብተው የሰራተኞቻቸውን ድህንነት በጠበቀ መልኩ በመስራት ላይ ይገኛሉ።
ከእነዚህ ውስጥ አንዱ የሆነው የሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ስራ አስኪያጅ አቶ ፍጹም ከተማ እንዳሉት፥ በፓርኩ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በርካታ ተግባራት እየተከናወነ ይገኛል።