ዓለምአቀፋዊ ዜና

የዓለም ጤና ድርጅት የሰዎችን ህይወት ማዳን ላይ ትኩረት ያደርጋል- ዶክተር ቴድሮስ

By Tibebu Kebede

April 15, 2020

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት የሰዎችን ህይወት ማዳን እና የኮሮና ቫይረስን መከላከል እንዲሁም መቆጣጠር ላይ ትኩረት እንደሚያደርግ ዶክተር ቴድሮስ ገለፁ።

የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ የሚባክን ሰዓት የለም ሲሉ በትዊተር ገፃቸው ላይ አስፍረዋል።

There is no time to waste. @WHO’s singular focus is on working to serve all people to save lives and stop the #COVID19 pandemic. https://t.co/08xlv7HLC4

— Tedros Adhanom Ghebreyesus (@DrTedros) April 15, 2020