አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ጠዋት ምሥራቅ ወለጋ ዞን ነቀምት ከተማ ገቡ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ነቀምት ሲደርሱ ÷ አባ ገዳዎች፣ ሐደ ሲንቄዎች፣ የሃይማኖት አባቶች ፣ አመራሮች እና ሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ጠዋት ምሥራቅ ወለጋ ዞን ነቀምት ከተማ ገቡ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ነቀምት ሲደርሱ ÷ አባ ገዳዎች፣ ሐደ ሲንቄዎች፣ የሃይማኖት አባቶች ፣ አመራሮች እና ሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡