አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 10፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ለትንሳኤ በዓል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት”እንደ ትንሳኤው ብሩህ ቀናችን ላይ እንደምንደርስ እምነቴ ነው” ብለዋል፡፡
“ምንም እንግልት፣ ምንም ስቃይ፣ ምንም መከራ ዘላለማዊ አይደለም” ነው ያሉት ኢንጂነር ታከለ ።
አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 10፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ለትንሳኤ በዓል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት”እንደ ትንሳኤው ብሩህ ቀናችን ላይ እንደምንደርስ እምነቴ ነው” ብለዋል፡፡
“ምንም እንግልት፣ ምንም ስቃይ፣ ምንም መከራ ዘላለማዊ አይደለም” ነው ያሉት ኢንጂነር ታከለ ።