ዓለምአቀፋዊ ዜና

ቤንያሚን ኔታንያሁና ተፎካካሪያቸው ቤኒ ጋንዝ ጥምር መንግስት ለመመስረት ስምምነት ፈረሙ

By Tibebu Kebede

April 21, 2020

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁና ተፎካካሪያቸው ቤኒ ጋንዝ በአስቸኳይ ጥምር መንግስት ለመመስረት ስምምነት የሚያስችላቸውን ስምምነት መፈራረማቸው ተነግሯል።

በስምምነቱ መሰረትም ቤንያሚን ኔታንያሁና ተፎካካሪያቸው ቤኒ ጋንዝ የጠቅላይ ሚኒስትርነት ስፍራን በተራ የሚይዙ መሆነቡም ታውቋል።