አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁና ተፎካካሪያቸው ቤኒ ጋንዝ በአስቸኳይ ጥምር መንግስት ለመመስረት ስምምነት የሚያስችላቸውን ስምምነት መፈራረማቸው ተነግሯል።
በስምምነቱ መሰረትም ቤንያሚን ኔታንያሁና ተፎካካሪያቸው ቤኒ ጋንዝ የጠቅላይ ሚኒስትርነት ስፍራን በተራ የሚይዙ መሆነቡም ታውቋል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁና ተፎካካሪያቸው ቤኒ ጋንዝ በአስቸኳይ ጥምር መንግስት ለመመስረት ስምምነት የሚያስችላቸውን ስምምነት መፈራረማቸው ተነግሯል።
በስምምነቱ መሰረትም ቤንያሚን ኔታንያሁና ተፎካካሪያቸው ቤኒ ጋንዝ የጠቅላይ ሚኒስትርነት ስፍራን በተራ የሚይዙ መሆነቡም ታውቋል።