የሀገር ውስጥ ዜና

1441ኛው የረመዳን ፆም አርብ ይጀመራል

By Tibebu Kebede

April 22, 2020

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህዝበ ሙስሊሙ ዘንድ ታላቅ ቦታ ያለው የረመዳን ፆም የፊታችን አርብ እንደሚጀመር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዬች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ።

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዬች ጠቅላይ ምክር ቤት የህዝብ ግንኙነት ሃላፈ ዑስማን አደም ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገረት ጨረቃ ዛሬ ረቡእ ባለመታየቷ ፆሙ የሚጀመረው አርብ መሆኑን ገልጿል።