አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በረመዳን ወር የመረዳዳት ባህላና ልምድ ከፍ ብሎ እንዲታይ ጥሪ አቀረቡ።
ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በነገው እለት የሚጀምረውን የረመዳን ጾምን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በረመዳን ወር የመረዳዳት ባህላና ልምድ ከፍ ብሎ እንዲታይ ጥሪ አቀረቡ።
ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በነገው እለት የሚጀምረውን የረመዳን ጾምን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።