አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይና መንግስት በኢትዮጵያ አየር መንገድ በኩል ያጓጓዝውን የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ግብአቶች ለአፍሪካ ሀገራት አስረከበ።
የርክክብ ስነ ስርአቱ በዛሬው እለት በኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎ አገልግሎት ተፈጽሟል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይና መንግስት በኢትዮጵያ አየር መንገድ በኩል ያጓጓዝውን የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ግብአቶች ለአፍሪካ ሀገራት አስረከበ።
የርክክብ ስነ ስርአቱ በዛሬው እለት በኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎ አገልግሎት ተፈጽሟል።