የሀገር ውስጥ ዜና

የቻይና መንግስት በኢትዮጵያ አየር መንገድ በኩል ያጓጓዝውን የኮሮናቫይረስ መከላከያ ግብአቶች ለአፍሪካ ሀገራት አስረከበ

By Tibebu Kebede

April 23, 2020

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይና መንግስት በኢትዮጵያ አየር መንገድ በኩል ያጓጓዝውን የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ግብአቶች ለአፍሪካ ሀገራት አስረከበ።

የርክክብ ስነ ስርአቱ በዛሬው እለት በኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎ አገልግሎት ተፈጽሟል።