አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል በተለያየ መልኩ ጥሪት ያፈሩና አቅም የፈጠሩ አርሶና አርብቶ አደሮችን ወደ ኢንቨስተርነት ማሳደግ የሚያስችለውን መመሪያ አዘጋጅቶ መተግበር መጀመሩን አስታወቀ።
ክልሉ አጠቃላይ ወቅታዊ የኢንቨስትመንት አሰራሮች መሻሻልን አስመልከቶ መግለጫ ሰጥቷል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል በተለያየ መልኩ ጥሪት ያፈሩና አቅም የፈጠሩ አርሶና አርብቶ አደሮችን ወደ ኢንቨስተርነት ማሳደግ የሚያስችለውን መመሪያ አዘጋጅቶ መተግበር መጀመሩን አስታወቀ።
ክልሉ አጠቃላይ ወቅታዊ የኢንቨስትመንት አሰራሮች መሻሻልን አስመልከቶ መግለጫ ሰጥቷል።