የሀገር ውስጥ ዜና

የኦሮሚያ ክልል ጥሪት ያፈሩ አርሶና አርብቶ አደሮችን ወደ ኢንቨስተርነት የማሳደግ አሰራር መተግበር ጀመረ

By Tibebu Kebede

April 23, 2020

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል በተለያየ መልኩ ጥሪት ያፈሩና አቅም የፈጠሩ አርሶና አርብቶ አደሮችን ወደ ኢንቨስተርነት ማሳደግ የሚያስችለውን መመሪያ አዘጋጅቶ መተግበር መጀመሩን አስታወቀ።

ክልሉ አጠቃላይ ወቅታዊ የኢንቨስትመንት አሰራሮች መሻሻልን አስመልከቶ መግለጫ ሰጥቷል።