አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሎምቢያ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዚዳንት ፍራንሲያ ኢሌና ማርኪውዝ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ኢትዮጵያ ገቡ።
ምክትል ፕሬዝዳንቷ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬን (ዶ/ር) ጨምሮ ሌሎችም የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ሃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሎምቢያ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዚዳንት ፍራንሲያ ኢሌና ማርኪውዝ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ኢትዮጵያ ገቡ።
ምክትል ፕሬዝዳንቷ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬን (ዶ/ር) ጨምሮ ሌሎችም የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ሃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።