የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮጵያና ፖርቹጋልን የኢንቨስትመንት ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ

By Melaku Gedif

June 09, 2023

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ በኢትዮጵያ የፖርቹጋል አምባሳደር ሉሲያ ፍራጎሶ ጋር ተወያይተዋል፡፡

በውይይታቸውም የኢትዮጵያ እና የፖርቹጋልን የኢንቨስትመንት ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡

ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ የውጭ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ አስፈላጊው ትብብር እንደሚደረግ መናገራቸውን የኮሚሽኑ መረጃ ያመላክታል፡፡

#Ethiopia

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/ ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!