አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት 27 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው ስምንት የተለያዩ ተሽከርካሪዎችን ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገ፡፡
ተሸከርካሪዎቹን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ተረክበዋል፡፡
በሰሎሞን ይታየው
#Ethiopia
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/ ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!