አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንግዶች ባለስልጣን በ11 ነጥብ 6 ቢለየን ብር ወጪ ሰባት መንገዶችን ለመገንባት የሚያስችል የውል ስምምነት ተፈራረመ።
በዛሬው እለት የውል ስምምነት የተፈረመላቸው መንገዶቹ የሚገነቡት በአስፋልት ደረጃ ሲሆን፥ በአጠቃላይ 509 ነጥብ 11 ኪሎ ሜትር ርዝማኔ አላቸው።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ መንግዶች ባለስልጣን በ11 ነጥብ 6 ቢለየን ብር ወጪ ሰባት መንገዶችን ለመገንባት የሚያስችል የውል ስምምነት ተፈራረመ።
በዛሬው እለት የውል ስምምነት የተፈረመላቸው መንገዶቹ የሚገነቡት በአስፋልት ደረጃ ሲሆን፥ በአጠቃላይ 509 ነጥብ 11 ኪሎ ሜትር ርዝማኔ አላቸው።