አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት ኢትዮጵያ የኮሮናቫርሰ መከላከል ለምታደርገው ጥረት 25 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ማድረጉን ገለፀ።
ህብረቱ በቀጣይም ኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የምታደርግውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታውቋል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት ኢትዮጵያ የኮሮናቫርሰ መከላከል ለምታደርገው ጥረት 25 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ማድረጉን ገለፀ።
ህብረቱ በቀጣይም ኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የምታደርግውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታውቋል።