የሀገር ውስጥ ዜና

የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ የኮሮናቫርሰ መከላከል ስራ 25 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ

By Tibebu Kebede

April 28, 2020

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት ኢትዮጵያ የኮሮናቫርሰ መከላከል ለምታደርገው ጥረት 25 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ማድረጉን ገለፀ።

ህብረቱ በቀጣይም ኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል የምታደርግውን ጥረት እንደሚደግፍ አስታውቋል።