የሀገር ውስጥ ዜና

ጠ/ሚ ዐቢይ በአርባምንጭ ከባይራ ልዩ አዳሪ ት/ቤት ተማሪዎች ጋር ችግኝ ተከሉ

By Melaku Gedif

July 03, 2023

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአርባምንጭ ከተማ ከባይራ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ጋር ችግኝ ተክለዋል፡፡

በሌላ በኩል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት ለአርባ ምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት ግንባታ የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ‘የሸገር’እና ‘ገበታ ለሀገር’ የቱሪዝም ዘርፍ የልማት ሥራዎች በአብዛኛው ተጠናቅቀዋል ብለዋል።