አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስን ለመከላከል በድንበር አካባቢች ቁጥጥር እንዲጠናከር መደረጉን የሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ገለፁ።
ክልሉ ከጅቡቲ፤ ሶማሊያና ኬኒያ ጋር በድንበር እንዲሁም ከሶስቱ ሀገራት ህዝቦች ጋር ደግሞ በባህል እና አኗኗር ዜይቤም ይዛመዳል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስን ለመከላከል በድንበር አካባቢች ቁጥጥር እንዲጠናከር መደረጉን የሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ገለፁ።
ክልሉ ከጅቡቲ፤ ሶማሊያና ኬኒያ ጋር በድንበር እንዲሁም ከሶስቱ ሀገራት ህዝቦች ጋር ደግሞ በባህል እና አኗኗር ዜይቤም ይዛመዳል።