የሀገር ውስጥ ዜና

የኮሮናቫይረስን ለመከላከል በድንበር አካባቢዎች ቁጥጥር እንዲጠናከር ተደረጓል- አቶ ሙስጠፌ መሃመድ

By Tibebu Kebede

April 30, 2020

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስን ለመከላከል በድንበር አካባቢች ቁጥጥር እንዲጠናከር መደረጉን የሶማሌ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ገለፁ።

ክልሉ ከጅቡቲ፤ ሶማሊያና ኬኒያ ጋር በድንበር እንዲሁም ከሶስቱ ሀገራት ህዝቦች ጋር ደግሞ በባህል እና አኗኗር ዜይቤም ይዛመዳል።