አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ምርመራ በደብረ ብርሀን አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተጀመረ።
ሆስፒታሉ በቀን እስከ 96 ናሙናዎችን መመርመር ይችላል ነው የተባለው፡፡
አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ምርመራ በደብረ ብርሀን አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተጀመረ።
ሆስፒታሉ በቀን እስከ 96 ናሙናዎችን መመርመር ይችላል ነው የተባለው፡፡