የሀገር ውስጥ ዜና

የኮሮና ቫይረስ ምርመራ በደብረ ብርሃን ተጀመረ

By Feven Bishaw

May 03, 2020

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ምርመራ በደብረ ብርሀን አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተጀመረ።

ሆስፒታሉ በቀን እስከ 96 ናሙናዎችን መመርመር ይችላል ነው የተባለው፡፡