የሀገር ውስጥ ዜና

በጋምቤላ የ12ኛ ክፍል ፈተናን ለማስፈጸም በቂ ዝግጅት ተደርጓል – የክልሉ መንግሥት

By ዮሐንስ ደርበው

July 23, 2023

 

በሌላ በኩል በጋምቤላ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ሚናቸውን መወጣት እንደሚኖርባቸው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አሳስበዋል።

አቶ ኡሞድ በጋምቤላ ክልል ተከስቶ በነበረው የፀጥታ መደፍረስ ዙርያ ከአምስቱም ቀበሌዎች ከተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያይተዋል።

በውይይቱም በክልሉ ዘላቂ ሰላም ማምጣት በሚቻልበት ሁኔታና የህዝቡን የእርስ በርስ ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት ሀኔታም ትኩረት አድርገው መክረዋል።

የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ የሀይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች በክልሉ አስተማማኝ ሰላም እንዲኖር ሚናቸው የጎላ ሊሆን እንደሚገባ ተናግረዋል።