አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቀደምት አርበኞች እግር እንደ መተካታችን እኛ የዚህ ትውልድ አባላትም የአንድነት፣ የሰላምና የብልጽግና ፋና ወጊዎች ነን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለፁ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ 79ኛው ዓመት የኢትዮጵያዊያን አርበኞች የድል በዓል አስመልክተው በፌስቡክ ገፃቸው መልእክት አስተላልፈዋል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቀደምት አርበኞች እግር እንደ መተካታችን እኛ የዚህ ትውልድ አባላትም የአንድነት፣ የሰላምና የብልጽግና ፋና ወጊዎች ነን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለፁ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ 79ኛው ዓመት የኢትዮጵያዊያን አርበኞች የድል በዓል አስመልክተው በፌስቡክ ገፃቸው መልእክት አስተላልፈዋል።