አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ከሰዓት በኋላ በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኙ የከተማ ግብርና ሼዶችን ጎብኝተዋል።
የከተማ ግብርና በከተሞች ውስጥ አመጋገብ እና ገቢን ለማሻሻል አንዱ መንገድ እንዲሆን ተጠናክሮ እንደሚሰራ መገለጹን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ከሰዓት በኋላ በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኙ የከተማ ግብርና ሼዶችን ጎብኝተዋል።
የከተማ ግብርና በከተሞች ውስጥ አመጋገብ እና ገቢን ለማሻሻል አንዱ መንገድ እንዲሆን ተጠናክሮ እንደሚሰራ መገለጹን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡