የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያ የኤሌክትሮኒክ ትራንዛክሽንን ማስጀመር የሚያስችል የቴክኖሎጅ ደረጃ ላይ እንደምትገኝ ተገለፀ

By Tibebu Kebede

May 06, 2020

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኤሌክትሮኒክ ትራንዛክሽንን ማስጀመር የሚያስችል የቴክኖሎጅ ደረጃ ላይ መድረሷን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ አስታወቁ።