የሀገር ውስጥ ዜና

በሁለቱ ክልሎች ሕገ መንግስትና ሌሎች የሕግ ማዕቀፎች ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው

By Shambel Mihret

August 07, 2023

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እና በነባሩ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች ክልሎች ሕገ መንግስቶች እና በሌሎች የሕግ ማዕቀፎች ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው።

በመድረኩ የክልል ማዕከል፣ የሁለቱም ክልሎች ዞኖች እና የልዩ ወረዳዎች ከፍተኛ አመራሮች እየተሳተፉ ነው፡፡