አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 1 ሺህ 847 የላብራቶሪ ምርመራ 25 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።
ይህም ቁጥር ቫይረሱ በኢትዮጵያ ከተከሰተ ወዲህ ከፍተኛው ሆኖ ተመዝግቧል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 1 ሺህ 847 የላብራቶሪ ምርመራ 25 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል።
ይህም ቁጥር ቫይረሱ በኢትዮጵያ ከተከሰተ ወዲህ ከፍተኛው ሆኖ ተመዝግቧል።