አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኘው የሻምቡ ባኮ የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታ ስራ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ።
መንገዱ 60 ነጥብ 2 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን 993 ሚሊየን 280 ሺህ 400 ብር ወጪ ተደርጎበታል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኘው የሻምቡ ባኮ የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታ ስራ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ።
መንገዱ 60 ነጥብ 2 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው ሲሆን 993 ሚሊየን 280 ሺህ 400 ብር ወጪ ተደርጎበታል።