የሀገር ውስጥ ዜና
በህገወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ የጦር መሳሪያ ተያዘ
By Feven Bishaw
May 08, 2020
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ታች አርማጭሆ ወረዳ በህገወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ የጦር መሳሪያ ተያዘ።