የሀገር ውስጥ ዜና

የአዲስ አበባ ከተማ የካቢኔ አባላት ከሽሮሜዳ-ቁስቋም እየተሰራ ያለውን የመንገድ ፕሮጀክት ጎበኙ

By Tibebu Kebede

May 11, 2020

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ እና የካቢኔ አባላት ከሽሮሜዳ-ቁስቋም እየተሰራ ያለውን የመንገድ ፕሮጀክት ጎበኙ፡፡

ኢንጅነር ታከለ ኡማ በጉብኙቱ ወቅት እንደገለጹት ልማት የሁሉንም ጥረት፤የሁሉንም ብርታት የሚጠይቅ ሂደት መሆኑን ጠቅሰው ለሁላችንም ጥቅም ሲባል ፈተናዎች ሲኖሩ በጋራ የምንሻገራቸው ናቸው ብለዋል።