የሀገር ውስጥ ዜና

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የተለያዩ ሹመቶችን ሰጠ

By Melaku Gedif

September 03, 2023

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተመሰረተው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በተለያዩ ቢሮዎች በኃላፊነት ለሚሠሩ የሥራ ኃላፊዎች ሹመት ሰጥቷል።

በዚህ መሠረትም፦

1. አቶ ዘሪሁን እሸቱ – የወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ

2. አባስ መሐመድ (ዶ/ር) – የኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ

3. ወይዘሮ ዘይቱና ኢብራሂም – የፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ

4. አቶ ሺመልስ ዋንጎሮ- የጤና ቢሮ ኃላፊ

5. አቶ ይረጋ ሃንዲሶ – ቴክኒክና ሙያ ትምህርት የስልጠና ቢሮ ኃላፊ

6. አቶ ተመስገን ካሳ – የሠላመና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ

7. አቶ ገብሬ ጋግ – የፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ኅብት ልማት ቢሮ ኃላፊ

8. አቶ ማቲዮስ አንዮ – የደንና አካበቢ ጥበቃ ቢሮ ኃላፊ

9. አቶ ዘይኔ ቢልካ – የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ

10. አቶ ተውፊቅ ጁሃር – የሥራ እድል ፈጠራና ኢንተርፕራይዝ ልማት ቢሮ ኃላፊ

11. አቶ አክመል አህመዲን – የፍትሕ ቢሮ ኃላፊ

12. ባዩሽ ተስፋዬ (ዶ/ር) – የፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ

13. አቶ ዳንኤል ዳምጠው – የንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ኃላፊ

14. አቶ ሠላሞ አማዶ – የሳይንስና ቴክኖሎጂ ቢሮ ኃላፊ

15. አቶ ሉምባ ደምሴ – የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ

16. ወይዘሮ ባይዳ ሙንዲኖ – የሴቶችና ህፃናት ቢሮ ኃላፊ

17. አቶ ዳዊት ኃይሉ -የውኃና ማዕድን ቢሮ ኃላፊ

18. አቶ ሣሙኤል መንገሻ- የባህልና ቱርዝም ቢሮ ኃላፊ

19. ወይዘሮ አምሪያ ሥራጅ- የመንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ሆነው መሾማቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡