የሀገር ውስጥ ዜና

ሁላችንም የጋራ ጠላት ተጋፍጠናል፤ ለየግል በሚደረግ ትግል ቫይረሱን ማሸነፍ አይቻልም- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

By Tibebu Kebede

May 12, 2020

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትብብር እንጂ በግል በሚደረግ ትግል የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ -19) ማሸነፍ እንደማይቻል ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለፁ።

የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የተባበሩት መንግስታት ዓለም አቀፍ ትብብርን በማስመልከት ባቀረበው ጥሪ በማስመልከት ድጋፋቸውን በመግለፅ መልእክት አስተላልፈዋል።