አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ሁለት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስተር አስታወቀ።
በ24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 2 ሺህ 650 የላብራቶሪ ምርመራ ሁለት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ነው የጤና ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቱዩት ባወጡት መግለጫ ያስታወቁት።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ሁለት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስተር አስታወቀ።
በ24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 2 ሺህ 650 የላብራቶሪ ምርመራ ሁለት ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው ነው የጤና ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቱዩት ባወጡት መግለጫ ያስታወቁት።