አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያና አሜሪካ መንግስት የ230 ሚሊየን ዶላር የልማት ትብብር ስምምነት ተፈራረሙ።
የልማት ትብብር ስምምነቱን አሜሪካ በዓለም አቀፉ የዩናይትድ ስቴት ልማት ተርአዶ ድርጅት (ዩ.ኤስ.ኤይድ) በኩል ከኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስቴር ጋር መፈራረሟን በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ አመላክቷል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያና አሜሪካ መንግስት የ230 ሚሊየን ዶላር የልማት ትብብር ስምምነት ተፈራረሙ።
የልማት ትብብር ስምምነቱን አሜሪካ በዓለም አቀፉ የዩናይትድ ስቴት ልማት ተርአዶ ድርጅት (ዩ.ኤስ.ኤይድ) በኩል ከኢፌዴሪ የገንዘብ ሚኒስቴር ጋር መፈራረሟን በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ አመላክቷል።