አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የማይተካውን የሰዎች ሕይወት ለመታደግ የወጣ እንጂ በዜጎች ለይ የተጫነ ዕዳ አይደለም ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ።
የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል የተቋቋመውና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመራው የሚኒስትሮች ኮሚቴ ከመርማሪ ቦርዱ አባላት ጋር በአዋጁ አፈጻጸም ላይ ዛሬ ውይይት አድርጓል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የማይተካውን የሰዎች ሕይወት ለመታደግ የወጣ እንጂ በዜጎች ለይ የተጫነ ዕዳ አይደለም ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ።
የኮቪድ 19 ወረርሽኝን ለመከላከል የተቋቋመውና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመራው የሚኒስትሮች ኮሚቴ ከመርማሪ ቦርዱ አባላት ጋር በአዋጁ አፈጻጸም ላይ ዛሬ ውይይት አድርጓል።