አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብርጋዴር ጄኔራል ጌታቸው ሽፈራው የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ሃይል ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ።
ጄኔራል መኮንኑ የተሾሙት በምሥራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል የዝውውር መመሪያ መሠረት ሲሆን የአዲሱ አመራር መተካት ድርጅቱ ሚናውን በትክክለኛው አቅጣጫ ወደፊት ለማራመድ የሚችልበት ትልቅ ዕድል ይኖረዋል ተብሏል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ብርጋዴር ጄኔራል ጌታቸው ሽፈራው የምስራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ሃይል ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ።
ጄኔራል መኮንኑ የተሾሙት በምሥራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል የዝውውር መመሪያ መሠረት ሲሆን የአዲሱ አመራር መተካት ድርጅቱ ሚናውን በትክክለኛው አቅጣጫ ወደፊት ለማራመድ የሚችልበት ትልቅ ዕድል ይኖረዋል ተብሏል።