አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ሀገራዊ የሎጅስቲክስ ሥራ እንዳይስተጓጎል በቅንጅት ለመስራት ከጅቡቲ መንግስት ጋር ከስምምነት ላይ ተደረሰ።
የትራንስፖርት ሚኒስትር ዲኤታ አቶ አወል ወግሪስ የቫይረሱን ስርጭት በመከላከል የሎጅስቲክስ ሥርዓቱ ሳይተጓጎል መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከጅቡቲ መንግስት ከፍተኛ የስራ ሃላፊ ጋር ተወያይተዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ሀገራዊ የሎጅስቲክስ ሥራ እንዳይስተጓጎል በቅንጅት ለመስራት ከጅቡቲ መንግስት ጋር ከስምምነት ላይ ተደረሰ።
የትራንስፖርት ሚኒስትር ዲኤታ አቶ አወል ወግሪስ የቫይረሱን ስርጭት በመከላከል የሎጅስቲክስ ሥርዓቱ ሳይተጓጎል መስራት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከጅቡቲ መንግስት ከፍተኛ የስራ ሃላፊ ጋር ተወያይተዋል።