አዲስ አበባ ፣ መስከረም 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ከአሜሪካ ሴናተር ማይክ ሮንድስን ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱም÷ ስለ ሁለቱ ሀገራት ግንኙነትና በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታዎች ላይ መክረዋል።
በቀጣይም ሁለቱ ሀገራትን ለማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ከአሜሪካ ሴናተር ማይክ ሮንድስን ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱም÷ ስለ ሁለቱ ሀገራት ግንኙነትና በወቅታዊ ሀገራዊ ሁኔታዎች ላይ መክረዋል።
በቀጣይም ሁለቱ ሀገራትን ለማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡