አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለ26 ዓመታት ሽሽት ላይ የነበረ የሩዋንዳ ዘር ፍጅት ወንጀል ተጠርጠጣሪ ፍሊሸን ካጉባ ፈረንሳይ ውስጥ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለፀ።
ለሚሊሽያዎች ገንዘብ በመስጠት 800 ሺህ ያክል ሰዎች እንዲሞቱ ምክንያት ሆኗል በሚል ወንጀል የተጠረጠረው ግለሰቡ በዛሬው እለት ፓሪስ አቅራቢያ በቁጥጥር ስር መዋሉን የፈረንሳይ የፍትህ ሚኒስቴር አስታውቋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለ26 ዓመታት ሽሽት ላይ የነበረ የሩዋንዳ ዘር ፍጅት ወንጀል ተጠርጠጣሪ ፍሊሸን ካጉባ ፈረንሳይ ውስጥ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለፀ።
ለሚሊሽያዎች ገንዘብ በመስጠት 800 ሺህ ያክል ሰዎች እንዲሞቱ ምክንያት ሆኗል በሚል ወንጀል የተጠረጠረው ግለሰቡ በዛሬው እለት ፓሪስ አቅራቢያ በቁጥጥር ስር መዋሉን የፈረንሳይ የፍትህ ሚኒስቴር አስታውቋል።