አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕር ዳር ሁለት አካባቢዎች ቅዳሜ ለእሑድ አጥቢያ በመኖሪያ ቤቶችና ሱቆች ላይ የደረሰ የእሳት አደጋ ንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አስከተለ፡፡
አደጋው የደረሰው ቀበሌ 8 በሚገኝ የመኖሪያ ቤት እና ቀበሌ 12 አካባቢ በሚገኙ የሞባይል መሸጫ የገበያ ማዕከላት ላይ ነው፡፡
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕር ዳር ሁለት አካባቢዎች ቅዳሜ ለእሑድ አጥቢያ በመኖሪያ ቤቶችና ሱቆች ላይ የደረሰ የእሳት አደጋ ንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አስከተለ፡፡
አደጋው የደረሰው ቀበሌ 8 በሚገኝ የመኖሪያ ቤት እና ቀበሌ 12 አካባቢ በሚገኙ የሞባይል መሸጫ የገበያ ማዕከላት ላይ ነው፡፡