የሀገር ውስጥ ዜና

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከተጠሪ ተቋማት አመራሮች ጋር ተወያዩ

By Feven Bishaw

May 18, 2020

አዲስ አበባ፣ግንቦት 10፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከተጠሪ ተቋማት አመራሮች ጋር በአፈፃፀምና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡

በውይይቱ ተቋማቱ ተልዕኳቸውን መሰረት በማድረግ ሀገሪቷ ያለባትን ጫና በመሸከም ሀገርና ህዝብን ከአደጋ ለመከላከል እያደረጉ ያለው ርብርብ ውጤታማ እንደሆነ ተገምግሟል፡፡