አዲስ አበባ፣ግንቦት 10፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከተጠሪ ተቋማት አመራሮች ጋር በአፈፃፀምና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ ተቋማቱ ተልዕኳቸውን መሰረት በማድረግ ሀገሪቷ ያለባትን ጫና በመሸከም ሀገርና ህዝብን ከአደጋ ለመከላከል እያደረጉ ያለው ርብርብ ውጤታማ እንደሆነ ተገምግሟል፡፡
አዲስ አበባ፣ግንቦት 10፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከተጠሪ ተቋማት አመራሮች ጋር በአፈፃፀምና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ ተቋማቱ ተልዕኳቸውን መሰረት በማድረግ ሀገሪቷ ያለባትን ጫና በመሸከም ሀገርና ህዝብን ከአደጋ ለመከላከል እያደረጉ ያለው ርብርብ ውጤታማ እንደሆነ ተገምግሟል፡፡