አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)6ኛው የኢትዮ ቱርክ የፖለቲካ ምክክር መድረክ ዛሬ ተካሄደ።
የኢትዮጵያ ልኡክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የተመራ ሰሆን፤ የቱርክ ልኡክ በቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ አምባሳደር ሴዳት ኦናል አማካኝነት ተመርቷል።
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)6ኛው የኢትዮ ቱርክ የፖለቲካ ምክክር መድረክ ዛሬ ተካሄደ።
የኢትዮጵያ ልኡክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የተመራ ሰሆን፤ የቱርክ ልኡክ በቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ አምባሳደር ሴዳት ኦናል አማካኝነት ተመርቷል።