የሀገር ውስጥ ዜና

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ኮምቦልቻ ገቡ

By Meseret Awoke

November 20, 2023

አዲስ አበባ፣ ሕዳ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ በዛሬው ዕለት ደቡብ ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ገብተዋል።

በኮምቦልቻ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አብዱ ሁሴን፣ የአማራ ብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ኃላፊ ዘሪሁን ፍቅሩ(ዶ/ር) ጨምሮ የፌዴራል፣ የክልልና የዞን አመራሮች አቀባበል አድርገውላቸዋል።

እንዲሁም የሀገር ሽማግሌዎች እና የሃይማኖት አባቶች በአቀባበል ስነስርዓቱ ላይ ተገኝተዋል።

#Ethiopia

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/ ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!