የሀገር ውስጥ ዜና

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሚኒስትሮች ምክር ቤት ጋር የስራ አፈፃፀም ግምገማ ጀምረዋል

By Meseret Awoke

November 21, 2023

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚኒስትሮች ምክር ቤት ጋር የስራ አፈፃፀም ግምገማ ጀምረዋል።

ግምገማው፥ የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈፃፀም ክንውን ላይ ትኩረት ማድረጉን ከጠቅላይ ሚኒስትር ፅሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።