አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በሰራባ ጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ በተደረገ ፍተሻ 230 ህገወጥ የቱርክ ሽጉጥ መያዙ ተገለፀ።
ህገ ወጥ የጦር መሳሪያው ከሼህዲ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ ኒሳን ፓትሮል ሲንግል ሚኒካፕ በሆነ የግል መኪና ላይ በትናትናው ዕለት በሰራባ ጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ በተደረገ ፍተሻ ነውየተያዘው።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በሰራባ ጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ በተደረገ ፍተሻ 230 ህገወጥ የቱርክ ሽጉጥ መያዙ ተገለፀ።
ህገ ወጥ የጦር መሳሪያው ከሼህዲ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ ኒሳን ፓትሮል ሲንግል ሚኒካፕ በሆነ የግል መኪና ላይ በትናትናው ዕለት በሰራባ ጉምሩክ መቆጣጠሪያ ጣቢያ በተደረገ ፍተሻ ነውየተያዘው።