አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ የኮቪድ 19 ስርጭት ለመከላከል በምታደርገው ጥረት ቻይና ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ የአፍሪካ ቻይና ትብብርን በተመለከተ የሰጡትን መግለጫ በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ልኳል።
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ የኮቪድ 19 ስርጭት ለመከላከል በምታደርገው ጥረት ቻይና ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ የአፍሪካ ቻይና ትብብርን በተመለከተ የሰጡትን መግለጫ በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ልኳል።