የሀገር ውስጥ ዜና

አፍሪካ የኮቪድ 19 ስርጭት ለመከላከል በምታደርገው ጥረት ቻይና ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለፀች

By Tibebu Kebede

May 27, 2020

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ የኮቪድ 19 ስርጭት ለመከላከል በምታደርገው ጥረት ቻይና ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።

የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ የአፍሪካ ቻይና ትብብርን በተመለከተ የሰጡትን መግለጫ በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ልኳል።