የሀገር ውስጥ ዜና

የአፋር ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ

By ዮሐንስ ደርበው

December 19, 2023

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ምክር ቤት 6ኛ የምርጫ ዘመን 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል።

የምክር ቤቱ ዋና አፈ-ጉባዔ አሲያ ከማል ጉባዔውን በንግግር ከፍተዋል፡፡

የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባም የበጀት ዓመቱን የስድስት ወር የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት እያቀረቡ መሆናቸውን ኢዜአ ዘግቧል፡፡

ጉባዔው እስከ ነገ እንደሚቀጥልም ተመላክቷል፡፡

#Ethiopia

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/ ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!