አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለቀጣዩ ዓመት የተከላ ወቅት የችግኝ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አስታወቁ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ÷ ከዓመት ወደ ዓመት በአረንጓዴ ዓሻራችን ላይ አተኩረን እንሰራለን ብለዋል።
ለቀጣዩ ዓመት የተከላ ወቅት የችግኝ ዝግጅት እየተካሄደ መሆኑንም በፅሁፋቸው አስፍረዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለቀጣዩ ዓመት የተከላ ወቅት የችግኝ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አስታወቁ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ÷ ከዓመት ወደ ዓመት በአረንጓዴ ዓሻራችን ላይ አተኩረን እንሰራለን ብለዋል።
ለቀጣዩ ዓመት የተከላ ወቅት የችግኝ ዝግጅት እየተካሄደ መሆኑንም በፅሁፋቸው አስፍረዋል፡፡