አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ዱከም ከተማ በ400 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ።
በዛሬው እለት የተመረቁት ፕሮጀክቶች 48 ሲሆኑ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት እና የኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪ ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በተገኙበት መመረቁን የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ዱከም ከተማ በ400 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ።
በዛሬው እለት የተመረቁት ፕሮጀክቶች 48 ሲሆኑ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት እና የኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪ ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በተገኙበት መመረቁን የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል።