አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት እና የኢቢሲ አመራሮች በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎበኝተዋል።
አመራሮቹ የመስቀል አደባባይ-ማዘጋጃቤት ፣አድዋ ፕሮጀክቶችና የሸገር ቤተመጻህፍትን የግንባታ ሂደት ተመልክተዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት እና የኢቢሲ አመራሮች በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎበኝተዋል።
አመራሮቹ የመስቀል አደባባይ-ማዘጋጃቤት ፣አድዋ ፕሮጀክቶችና የሸገር ቤተመጻህፍትን የግንባታ ሂደት ተመልክተዋል፡፡