የሀገር ውስጥ ዜና

የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት እና የኢቢሲ አመራሮች በከተማዋ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎበኝተዋል

By Tibebu Kebede

June 03, 2020

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት እና የኢቢሲ አመራሮች በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን ጎበኝተዋል።

አመራሮቹ የመስቀል አደባባይ-ማዘጋጃቤት ፣አድዋ ፕሮጀክቶችና የሸገር ቤተመጻህፍትን የግንባታ ሂደት ተመልክተዋል፡፡