አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በነዳጅ ማመላለሻ አሽከርካሪዎች እና በኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት መካከል በነዳጅ ልኬት መሳሪያ ምክንያት በተፈጠረ አለመግባባት በርካታ ተሽከርካሪዎች ከ5 ቀናት በላይ በሱሉልታ ቆመዋል።
አሽከርካሪዎቹ ከጅቡቲ ጭነው ያመጡትን ነዳጅ ድርጅቱ ከዚህ ቀደም ሲጠቀምበት በነበረው ዲፒስቲክ የተባለ መሳሪያ ለክቶ ይቀበለን ይላሉ።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በነዳጅ ማመላለሻ አሽከርካሪዎች እና በኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት መካከል በነዳጅ ልኬት መሳሪያ ምክንያት በተፈጠረ አለመግባባት በርካታ ተሽከርካሪዎች ከ5 ቀናት በላይ በሱሉልታ ቆመዋል።
አሽከርካሪዎቹ ከጅቡቲ ጭነው ያመጡትን ነዳጅ ድርጅቱ ከዚህ ቀደም ሲጠቀምበት በነበረው ዲፒስቲክ የተባለ መሳሪያ ለክቶ ይቀበለን ይላሉ።