የሀገር ውስጥ ዜና

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ህብረተሰቡ የወጡ መመሪያዎችን በአግባቡ እንዲተገብር ጥሪ ቀረበ

By Feven Bishaw

June 05, 2020

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ህብረተሰቡ የወጡ መመሪያዎችን በአግባቡ እንዲተገብር እና እንዳይዘናጋ የክልሉ ጤና ቢሮ ጥሪ አቀረበ፡፡

የክልሉ ጤና ቢሮ በወቅታዊ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ላይ በሰጠው መግለጫ÷ በአሁኑ ወቅት በለይቶ ማቆያ ውስጥ 228 ሰዎች መኖራቸውን ገልጿል።