አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ህብረተሰቡ የወጡ መመሪያዎችን በአግባቡ እንዲተገብር እና እንዳይዘናጋ የክልሉ ጤና ቢሮ ጥሪ አቀረበ፡፡
የክልሉ ጤና ቢሮ በወቅታዊ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ላይ በሰጠው መግለጫ÷ በአሁኑ ወቅት በለይቶ ማቆያ ውስጥ 228 ሰዎች መኖራቸውን ገልጿል።
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ህብረተሰቡ የወጡ መመሪያዎችን በአግባቡ እንዲተገብር እና እንዳይዘናጋ የክልሉ ጤና ቢሮ ጥሪ አቀረበ፡፡
የክልሉ ጤና ቢሮ በወቅታዊ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ላይ በሰጠው መግለጫ÷ በአሁኑ ወቅት በለይቶ ማቆያ ውስጥ 228 ሰዎች መኖራቸውን ገልጿል።