የሀገር ውስጥ ዜና

በመዲናዋ ከተማ አቀፍ የጽዳት ዘመቻ ተካሄደ

By Meseret Awoke

March 09, 2024

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሁሉም ክፍለ ከተሞች የጽዳት ዘመቻ ተካሂዷል፡፡

የጽዳት ዘመቻው”ከተማዬን እያፀዳሁ የአመራርነት ሚናዬን እወጣለሁ” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተካሄደው፡፡

ዘመቻው የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች እስከ ወረዳ ወርደው ያስተባበሩትና ሰፊው የከተማዋ ነዋሪ የተሳተፈበት መሆኑንም የአዲስ አበባ ከተማ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡

#Ethiopia #AddisAbeba

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/fana_television/ ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!